የኢትዮጵያ ፖስታ የ2017 ዓ.ም የዓዲስ ዓመት ዋዜማን በዋናው መስሪያ በደመቀ ሁኔታ አክብሯል።

ይህ ማዕድ በመጋራት፣ በአብሮነት፣ በሚፍለቀለቁ ሳቆች እና በውድ ጊዜዎች የተሞላው የአዲስ አመት  ዋዜማ አከባበር መጪው ዘመን በስኬት የተሞላ ይሆን ዘንድ በህብረት እና በትጋት የመስራት አስፈላጊነትንም የሚያሳይ ነበር።