የኢትዮጵያ ፖስታ ከሸገር ከተማ አስተዳደር ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።

በዚህ አብሮ የመስራት ስምምነት ውስጥ የአገልግሎት መስጫ ቦታዎችን ከመጨመር በዘለለ በየወረዳዎቹ ለተደራጁ ስራ ፈላጊ ወጣቶች የስራ ዕድልም የሚፈጥር ነው።
በዚህ አብሮ የመስራት ስምምነት ውስጥ የአገልግሎት መስጫ ቦታዎችን ከመጨመር በዘለለ በየወረዳዎቹ ለተደራጁ ስራ ፈላጊ ወጣቶች የስራ ዕድልም የሚፈጥር ነው።