የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መልእክት።

የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳግማዊ ኃይልዬ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምርቃትን አስመልክቶ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። በመልእክታቸው ላይ የግድቡ መጠናቀቅ እንደ ሃገር የሚፈጥረውን ትልቅ አቅም ገልጸው ሁሉም ኢትዮጵያዊ ባበረከተው አስተዋጽኦ ሊኮራ እንደሚገባ ገልጸዋል።ዋና ሥራ አስፈጻሚው አክለውም ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረሳችሁ በማለት መጪው አዲስ ዓመት የሰላም፣ የደስታ እንዲሁም የብልጽግና እንዲሆን […]