Ethiopost engaged in a transformative meeting with Ethiopian Airlines

ቁልፍ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በመላው አፍሪካ የፖስታ እና የአቪዬሽን አገልግሎቶች ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችል መድረክ ተዘጋጅቷል። ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ሥራ አስኪያጅ አቶ አቤል አለሙ ጋር በጋራ በመሆን በመላው አህጉር የፖስታ አገልግሎቶችን ለማስጀመር፣ ለማስፋፋት እንዲሁም ለማጠናከር የሚረዱ ስልቶች ላይ በጋራ ለመዳሰስ እድሉን አግኝተናል። ይህ ጥምረት በአህጉር ደረጃ የፖስታ አገልግሎቶችን ውጤታማነት፣ አስተማማኝነት እና የአገልግሎት መሳለጥን የሚያሻሽል ስርዓት ለመፍጠር ያለመ ነው።

In a transformative meeting, Ethiopost engaged with H.E Dr. Sifundo Chief Moyo, Secretary General of PAPU, and Ato. Abel Alemu, MD of Ethiopian Airlines Cargo. This strategic collaboration envisions elevating postal and logistic services across Africa, fostering efficiency, reliability, and interconnectedness.

More updates Ethiopost

News

በኢትዮጵያ ፖስታ እና በእልባት ማኔጅመንት እና ቴክኖሎጂ ሶሉሽን መካከል በጋራ ለመስራት የሚያስችል ውል ተፈረመ፡፡

ስምምነቱን የኢትዮጵያ ፖስታን በመወከል ወ/ሮ ትዕግስት በቀለ ቺፍ ኮሜርሻል ኦፊሰር እና  በእልባት ማኔጅመንት እና ቴክኖሎጂ ሶሉሽን በኩል ደግሞ ዋና ሥራ አስፈጻሚው አቶ ነፃነት ራያ  ተፈራርመዋል፡፡

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ ከኢት-ስዊች አክሲዮን ማሕበር ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ።

በስምምነት ፊርማ ስነስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ፖስታ እና ኢትስዊች አክሲዮን ማሕበር የተፈራረሙት ስምምነት የኤጀንት ኔትወርክ ማኔጅመንት መተግበሪያን በጋራ ለማበልፀግ ያለመ እንደሆነ ተነግሯል።

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ ነባር የቦርድ አባላት የሽኝት እና ለአዲሱ ቦርድ አባላት የአቀባበል ስነስርአት ተካሄደ።

በሽኝት ሥነሥርዓቱ ላይ ዋና ሥራ አስፈፃሚው አቶ ዳግማዊ ኃይልዬ የተቋሙ የስትራቴጂ እቅድ ግቡን እንዲመታ የቦርድ አባላቱ ያበረከቱትን ጉልህ አስተዋፅኦ በማንሳት በኢትዮጵያ ፖስታ ውስጥ ትልቁን ታሪክ እንደፃፉ እና ትልቅ ምስጋና እና ክብር እንደሚገባቸው ገልፀዋል።

Read More »