Ethiopost welcomes Secretary General of PAPU

የፓን አፍሪካ ፖስታ ህብረት (PAPU) ዋና ፀሐፊ ለሆኑት ለክቡር ዶ/ር ሲፉንዶ ቺፍ ሞዮ ደማቅ አቀባበል ስናደርግላቸው በታላቅ ክብር ነው። በጉብኝታቸውም ወቅት የኢትዮጵያፖስታን እድገት በሚመለከት ገንቢ ውይይት አድርገን ለወደፊቱ የትብብር መንገዶችን ቃኝተናል። ጉብኝቱ የኢትዮጵያፖስታን አገልግሎቶችን አጠቃላይ ጉብኝት ያቀፈ ሲሆን ይህም ክቡር ዶ/ር ሲፉንዶ ቺፍ ሞዮ ስለአሰራራችን የሰፋ ግንዛቤ እንዲኖራቸው አስችሏል። በተጨማሪም፣ ለፖስታ አገልግሎት ሰራተኞች ክፍት የሆነውን የልጆች ማቆያ አብረው ጎብኝተዋል።

ይህ ስብሰባ በ የኢትዮጵያፖስታ እና በፓን አፍሪካ ፖስታ ህብረት (PAPU) መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር እና ሀሳብ ለመለዋወጥ ጠቃሚ እድል ሰጥቷል።

Ethiopost is honored to extend a warm welcome to His Excellency Dr. Sifundo Chief Moyo, the Secretary General of the Pan African Postal Union (PAPU). During his visit, we had a constructive discussion on the trajectory of Ethiopost and explored potential avenues for collaboration in the future.

The visit encompassed a comprehensive tour of Ethiopost’s services, allowing H.E. Dr. Sifundo Chief Moyo to gain firsthand insights into our operations. Additionally, we had the privilege of showcasing the Ethiopost daycare facility, highlighting our commitment to the holistic well-being of our community.

We look forward to the prospect of future collaborations that will contribute to the advancement of postal services on both a national and continental scale.

More updates Ethiopost

News

የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ዳግማዊ ኃይልዬ ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋር ያደረጉት ቃለ መጠይቅ፡፡

የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ዳግማዊ ኃይልዬ ላለፉት ተከታታይ አመታት በተሰሩት የሪፎርም ስራዎች ላይ ተመስርቶ ‹‹በጥልቀት እና በስፋት›› በሚል ስትራቴጂክ ፕላን ተቋሙን ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ እየተሰራ ያለው ስራ አመርቂ ውጤት እያስመዘገበ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ ሙዚየም 50ኛ ዓመት የወርቅ እዩ ቤልዩ ክብረ በዓል!

የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዳግማዊ ኃይልዬ በክብረ በዓሉ ላይ ለተገኙት እንግዶች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን እንደተቋም የፖስታ ሙዚየሙ ላይ እየተሠሩ ያሉ የማስፋፊያ ሥራዎች እንዳሉ እና በቅርቡ ይፋ እንደሚደረጉ ገልጸዋል፡፡

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ የሥራ አመራሮች የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም እና የ2018 ዓ.ም እቅዶች ላይ ከሰራተኞች ጋር ውይይት አደረጉ።

በውይይቱ መክፈቻ ላይ የኢትዮጵያ ፖስታ የአቅርቦት እና ፋሲሊቲ ቺፍ ኦፊሰር የሆኑት አቶ ጋሻው መርሻ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር አድርገዋል፤ አያይዘውም በ2017 በጀት ዓመት ለነበረው አፈጻጸም ሁሉም የኢትዮጵያ ፖስታ ሰራተኛ ምስጋና ሊቸረው እንደሚገባ አንስተው በቀጣይም ይኸው የሥራ መነሳሳት እና ተልዕኮዎቻችንን በድል የመወጣት ባሕል ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡

Read More »