News and Updates from Ethiopost

News

የኢትዮጵያ ፖስታ የስራ ላይ ልምምድ ሲያደርጉ ለነበሩ አዲስ ተመራቂ ተማሪዎች በሰርተፊኬት እውቅና ሰቷል።

በፋይናንስ፣ በሰው ሃይል አስተዳደር፣ በደንበኛ አገልግሎት እንዲሁም ሌሎች የስራ ክፍሎች ውስጥ ተመድበው ሲሠሩ የነበሩ ተማሪዎችን ለ 2 ወራት በቆየ የስራ ላይ ልምምድ በማሰማራት ስለ ስራው በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው አድርጓል።

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ የ2017 ዓ.ም የዓዲስ ዓመት ዋዜማን በዋናው መስሪያ በደመቀ ሁኔታ አክብሯል።

ይህ ማዕድ በመጋራት፣ በአብሮነት፣ በሚፍለቀለቁ ሳቆች እና በውድ ጊዜዎች የተሞላው የአዲስ አመት  ዋዜማ አከባበር መጪው ዘመን በስኬት የተሞላ ይሆን ዘንድ በህብረት እና በትጋት የመስራት አስፈላጊነትንም የሚያሳይ ነበር።

Read More »