Today, the #Ethiopost management including regional and zonal managers discussed the 2014 fiscal year. Moreover, the 2015 fiscal year plan was also discussed. During the afternoon session, a fruitful dialogue was had with 300 employee attendees along with the management team and #Ethiopost board members.

News
የኢትዮጵያ ፖስታ በደንበኞች አገልግሎት ጥራት ተሸላሚ ሆነ።
የአለም አቀፉ የፖስታ ህብረት 28ኛው ጠቅላላ ጉባዬ ላይ የኢትዮጵያ ፖስታ ባሳየው የላቀ አፈፃፀም የ2024 የፈጣን መልእክት የደንበኞች አገልግሎት ጥራት ሽልማትን ተቀብሏል።




