Ethiopost and the Educational Assessment and Examination Service (EAES) signed an official agreement to use Ethiopost’s EMS service to deliver official documents. The agreement, signed yesterday, also included system integration that ensures a seamless digital experience that offers convenient, speedy, and reliable service for users.

News
የኢትዮጵያ ፖስታ የ9 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቀረበ።
የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት የ2018 በጀት ዓመት የ 9 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አቅርቦ አስገመገመ።







