Ethiopost and the Educational Assessment and Examination Service (EAES) signed an official agreement to use Ethiopost’s EMS service to deliver official documents. The agreement, signed yesterday, also included system integration that ensures a seamless digital experience that offers convenient, speedy, and reliable service for users.

News
የኢትዮጵያ ፖስታ እና የኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጄኔራል ኢንሹራንስ ስምምነት ተፈራረሙ።
የኢትዮጵያ ፖስታ እና የኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጄኔራል ኢንሹራንስ ኩባንያ “ልባም” የተሰኘውን የዲጂታል የህይወት መድን መተግበሪያ በመላው ሀገሪቱ ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል የትብብር ስምምነት ተፈራርመዋል።








