የኢትዮጵያ ፖስታ ከአለም አቀፉ የኢ-ኮሜርስ ድርጅት አሊባባ ጋር ስትራቴጅካዊ በሎጂስቲክስ ዘርፍ አብሮ ለመስራት ያለመ ውይይት አካሂዷል። ይህ ትብብር የኢትዮጵያ ፖስታ ለአሊባባ የሀገር ውስጥ ፈጣን እና ተደራሽ የሆነ የሎጂስቲክስ አገልግሎት ለማቅረብ ያስችላል።

News
የኢትዮጵያ ፖስታ ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲቱት ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።
ይህ አጋርነት ዘመናዊ የካርታ አሰራርን በኢትዮጵያ ፖስታ ሎጅስቲክስ ማዕቀፍ ውስጥ በማካተት የአገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍናን እና ጥራትን ለማሳደግ ያለመ ነው:: ይህንን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ፈጣን እና አስተማማኝ የቤት ለቤት እደላ አገልግሎትን በማሳለጥ የደንበኞችን እርካታን ማሻሻል ይቻላል።