የኢትዮጵያ ፖስታ ከአለም አቀፉ የኢ-ኮሜርስ ድርጅት አሊባባ ጋር ስትራቴጅካዊ በሎጂስቲክስ ዘርፍ አብሮ ለመስራት ያለመ ውይይት አካሂዷል። ይህ ትብብር የኢትዮጵያ ፖስታ ለአሊባባ የሀገር ውስጥ ፈጣን እና ተደራሽ የሆነ የሎጂስቲክስ አገልግሎት ለማቅረብ ያስችላል።

News
የኢትዮጵያ ፖስታ ከሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ።
ይህ ስምምነት 700 በላይ በሚሆኑ የኢትዮጵያ ፖስታ ቅርንጫፎች የሰነዶችን ምዝገባ አገልግሎትን እንዲያካሄድ የሚስችላቸው ነው።