የኢትዮጵያፖስታ ለ2023 የኢኤምኤስ የደንበኞች አገልግሎት ጥራት ሽልማት መቀበሉን ስንገልጽ በላቀ ደስታ ነው! በበርን በሚገኘው በዩፒዩ አለምአቀፍ ቢሮ የተበረከተው ይህ ሽልማት የ#ExpressMail አገልግሎቶችን ከከፍተኛ የደንበኛ እንክብካቤ ጥራት ጋር ለማቅረብ ያለንን ቁርጠኝነት ያገናዘበ ነው።
መልዕክትዎችዎን በጥንቃቄ እና በሙያዊ ብቃት ለመላክ እና ለመቅበል ስላመኑን ደንበኞቻችን ከልብ እያመሰገንን ይህንን የልህቀት ሽልማት እውን እንዲሆን ተግተው ለሚሰሩት ለመላው የኢትዮጵያ ፖስታ ሰራተኞች እንኳን ደስ አላችሁ፣ እንኳን ደስ አለን እንላለን።
We are thrilled to announce that #Ethiopost has been honored with the EMS Customer Care Award for 2023! This prestigious award, presented at the UPU International Bureau in Berne, recognizes our commitment to delivering exceptional #ExpressMail services with the highest standard of customer care.
A big thank you to our dedicated team and to you, our valued customers, for trusting us to handle your important shipments with care and professionalism. Here’s to continuing our journey of excellence together!