Ethiopost Receives EMS Customer Care Award 2023.

የኢትዮጵያፖስታ ለ2023 የኢኤምኤስ የደንበኞች አገልግሎት ጥራት ሽልማት መቀበሉን ስንገልጽ በላቀ ደስታ ነው! በበርን በሚገኘው በዩፒዩ አለምአቀፍ ቢሮ የተበረከተው ይህ ሽልማት የ#ExpressMail አገልግሎቶችን ከከፍተኛ የደንበኛ እንክብካቤ ጥራት ጋር ለማቅረብ ያለንን ቁርጠኝነት ያገናዘበ ነው።

መልዕክትዎችዎን በጥንቃቄ እና በሙያዊ ብቃት ለመላክ እና ለመቅበል ስላመኑን ደንበኞቻችን ከልብ እያመሰገንን ይህንን የልህቀት ሽልማት እውን እንዲሆን ተግተው ለሚሰሩት ለመላው የኢትዮጵያ ፖስታ ሰራተኞች እንኳን ደስ አላችሁ፣ እንኳን ደስ አለን እንላለን።

We are thrilled to announce that #Ethiopost has been honored with the EMS Customer Care Award for 2023! This prestigious award, presented at the UPU International Bureau in Berne, recognizes our commitment to delivering exceptional #ExpressMail services with the highest standard of customer care.

A big thank you to our dedicated team and to you, our valued customers, for trusting us to handle your important shipments with care and professionalism. Here’s to continuing our journey of excellence together!

Ethiopia #CustomerServiceExcellence

More updates Ethiopost

News

የኢትዮጵያ ፖስታ ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲቱት ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።

ይህ አጋርነት ዘመናዊ የካርታ አሰራርን በኢትዮጵያ ፖስታ ሎጅስቲክስ ማዕቀፍ ውስጥ በማካተት የአገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍናን እና ጥራትን ለማሳደግ ያለመ ነው:: ይህንን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ፈጣን እና አስተማማኝ የቤት ለቤት እደላ አገልግሎትን በማሳለጥ የደንበኞችን እርካታን ማሻሻል ይቻላል።

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር የመገልገያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።

በርክክብ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የሰው ሃብት አስተዳደር ሃላፊ የሆኑት አቶ ተሾመ ቢረዳ እንዲሁም የንብረት አስተዳደር ክፍል ሃላፊ የሆኑት ወ/ሮ ይፍቱስራ መኮንን መገልገያ ቁሳቁሶቹን ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር ያስረከቡ ሲሆን የመቄዶኒያ አረጋዉያን የቡራኬ ስነስርዓት አድርገዋል።

Read More »
News

የ2024 የእስያ ፊላቴሊክ ኤግዚቢሽን በቻይና።

በሻንጋይ የተካሄደው የ2024 የኤዥያ አለም አቀፍ የቴምብር ኤግዚቢሽን የእስያን ባህል በፊላቴሊ ጥበብ የሚያሳይ ደማቅ በዓል ነበር። በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ጎብኚዎች አስደናቂውን የቴምብር ማሳያ አድንቀዋል፣ እያንዳንዱም የቴምብር ስራዎች ታሪክን፣ ጥበብን እና ወግን ይናገራሉ።

Read More »
News

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ከፍተኛ አመራሮች የኢትዮጵያ ፖስታን ጎበኙ።

በክቡር አቶ እውነቱ አለነ የተመራ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት እና የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ከፍተኛ አመራሮች በኢትዮጵያ ፖስታ ሁለንተናዊ ተሃድሶ እንዲሁም አጠቃላይ የስራ ክንውን ላይ ውይይት እና የመስክ ጉብኝት አካሂደዋል።

Read More »