Ethiopost Receives the 2023 Postal Excellence Award

Ethiopost receives the 2023 Postal Excellence Award in Riyadh as the lead for the Africa Region! Our Deputy CEO, Gashaw Mersha, had the honor of receiving the award on our behalf.

This recognition is the result of Ethiopost’s exemplary performance across key metrics evaluating designated postal operators. These past few years, Ethiopost has been hard at work implementing institutional reforms that address service quality, delivery, speed, and accessibility, among many others. We are proud that this effort has culminated in this recognition as a regional leader in postal excellence by the Universal Postal Union’s Extraordinary Congress held in Riyadh, Saudi Arabia.


የኢትዮጵያፖስታ በሪያድ የአፍሪካ ሪጅን የPostal Excellence Award ተሸላሚ ሆነ!

የዓለም ፖስታ ሕብረት በየዓመቱ በሚያደርገው የፖስታ አገልግሎት ሰጪዎች ምዘና የኢትዮጵያ ፖስታ በ2023 ዓ.ም. የአፍሪካ ሪጅን አሽናፊ መሆኑ ተገለጸ። ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጋሻው መርሻ ሽልማቱን ተቀብለዋል።

የኢትዮጵያ ፖስታ ባለፉት ዓመታት ተቋማዊ ሪፎርሞችን በመተግበር የአገልግሎት አሠጣጥ ማሻሻያዎች፣ የመልዕክት ፍጥነትና ተደራሽነት ላይ በርካታ ለውጦች እንዳመጣ ይታወቃል። ይህንንም ተከትሎ የዓለም ፖስታ ሕብረት በሚያደርገው የአግልግሎት ጥራት ምዘና ከዓመት ዓመት አፈጻጸሙን ሲያሻሽል ቆይቶ ዛሬ በሪያድ፣ ሳውዲ አረቢያ በተደረገው የሕብረቱ ልዩ ኮንግረስ ላይ የአፍሪካ ሪጅንን በመምራት የፖስታ ልሕቀት ሽልማት ተቀብሏል።

More updates Ethiopost

News

የኢትዮጵያ ፖስታ እና የኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጄኔራል ኢንሹራንስ ስምምነት ተፈራረሙ።

የኢትዮጵያ ፖስታ እና የኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጄኔራል ኢንሹራንስ ኩባንያ “ልባም” የተሰኘውን የዲጂታል የህይወት መድን መተግበሪያ በመላው ሀገሪቱ ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል የትብብር ስምምነት ተፈራርመዋል።

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ በዓለም አቀፍ መድረክ የፈጣን መልዕክት አገልግሎት (EMS) የ2025 የጥራት ምዘና ተሸላሚ ሆኗል።

የኢትዮጵያ ፖስታ በዓለም አቀፉ የፖስታ ህብረት (UPU) የፈጣን መልዕክት አገልግሎት (EMS) የ2025 የጥራት ምዘና ከአፍሪካ 1ኛ ደረጃን በመያዝ ቀዳሚነቱን ሲያረጋግጥ፣ ከመላው ዓለም ደግሞ 6ኛ ደረጃን በመያዝ ታሪካዊ ድል አስመዝግቧል።

Read More »
News

በኢትዮጵያ ፖስታ እና በአሐዱ ባንክ መካከል በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ።

የኢትዮጵያ ፖስታ በአገልግሎት ማስፋፋት እና በፋይናንስ ዘርፍ የሚደረጉ ትብብሮችን በማጠናከር ለህብረተሰቡ የቀረበ እና ዘመናዊ አገልግሎት ለማቅረብ እየሠራ ባለው ሥራ ላይ ይህ የስምምነት ፊርማ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሏል።

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ ከM-PESA ኢትዮጵያ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ።

የኢትዮጵያ ፖስታ ከ M-PESA ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በሀገር አቀፍ ደረጃ ባሉት ከ 1000 በላይ ቅርንጫፎች አማካይነት የM-PESA አገልግሎትን እንደ ዋና ወኪል በመሆን ለደንበኞቹ ማቅረብ የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል።

Read More »