Ethiopost Receives EMS Customer Care Award 2023.

የኢትዮጵያፖስታ ለ2023 የኢኤምኤስ የደንበኞች አገልግሎት ጥራት ሽልማት መቀበሉን ስንገልጽ በላቀ ደስታ ነው! በበርን በሚገኘው በዩፒዩ አለምአቀፍ ቢሮ የተበረከተው ይህ ሽልማት የ#ExpressMail አገልግሎቶችን ከከፍተኛ የደንበኛ እንክብካቤ ጥራት ጋር ለማቅረብ ያለንን ቁርጠኝነት ያገናዘበ ነው።

መልዕክትዎችዎን በጥንቃቄ እና በሙያዊ ብቃት ለመላክ እና ለመቅበል ስላመኑን ደንበኞቻችን ከልብ እያመሰገንን ይህንን የልህቀት ሽልማት እውን እንዲሆን ተግተው ለሚሰሩት ለመላው የኢትዮጵያ ፖስታ ሰራተኞች እንኳን ደስ አላችሁ፣ እንኳን ደስ አለን እንላለን።

We are thrilled to announce that #Ethiopost has been honored with the EMS Customer Care Award for 2023! This prestigious award, presented at the UPU International Bureau in Berne, recognizes our commitment to delivering exceptional #ExpressMail services with the highest standard of customer care.

A big thank you to our dedicated team and to you, our valued customers, for trusting us to handle your important shipments with care and professionalism. Here’s to continuing our journey of excellence together!

Ethiopia #CustomerServiceExcellence

More updates Ethiopost

News

በኢትዮጵያ ፖስታ እና በአሐዱ ባንክ መካከል በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ።

የኢትዮጵያ ፖስታ በአገልግሎት ማስፋፋት እና በፋይናንስ ዘርፍ የሚደረጉ ትብብሮችን በማጠናከር ለህብረተሰቡ የቀረበ እና ዘመናዊ አገልግሎት ለማቅረብ እየሠራ ባለው ሥራ ላይ ይህ የስምምነት ፊርማ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሏል።

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ ከM-PESA ኢትዮጵያ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ።

የኢትዮጵያ ፖስታ ከ M-PESA ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በሀገር አቀፍ ደረጃ ባሉት ከ 1000 በላይ ቅርንጫፎች አማካይነት የM-PESA አገልግሎትን እንደ ዋና ወኪል በመሆን ለደንበኞቹ ማቅረብ የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል።

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ 132ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እና የዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አከበረ፡፡

በዕለቱ የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳግማዊ ኃይልዬ ለመላው የኢትዮጵያ ፖስታ ማህበረሰብ ለኢትዮጵያ ፖስታ 132ኛ ዓመት የምስረታ በዓል እንዲሁም ለዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን እንኳን አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጉብኝት አካሄዱ፡፡

የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳግማዊ ኃይልዬ ጉብኝቱ ላይ ባዩዋቸው የቴክኖሎጂ ውጤቶች እና የሰው ሰራሽ ቴክኖሎጂን በመጠቀም እየተሰሩ ባሉት ሥራዎች ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡

Read More »