Ethiopost Receives EMS Customer Care Award 2023.

የኢትዮጵያፖስታ ለ2023 የኢኤምኤስ የደንበኞች አገልግሎት ጥራት ሽልማት መቀበሉን ስንገልጽ በላቀ ደስታ ነው! በበርን በሚገኘው በዩፒዩ አለምአቀፍ ቢሮ የተበረከተው ይህ ሽልማት የ#ExpressMail አገልግሎቶችን ከከፍተኛ የደንበኛ እንክብካቤ ጥራት ጋር ለማቅረብ ያለንን ቁርጠኝነት ያገናዘበ ነው።

መልዕክትዎችዎን በጥንቃቄ እና በሙያዊ ብቃት ለመላክ እና ለመቅበል ስላመኑን ደንበኞቻችን ከልብ እያመሰገንን ይህንን የልህቀት ሽልማት እውን እንዲሆን ተግተው ለሚሰሩት ለመላው የኢትዮጵያ ፖስታ ሰራተኞች እንኳን ደስ አላችሁ፣ እንኳን ደስ አለን እንላለን።

We are thrilled to announce that #Ethiopost has been honored with the EMS Customer Care Award for 2023! This prestigious award, presented at the UPU International Bureau in Berne, recognizes our commitment to delivering exceptional #ExpressMail services with the highest standard of customer care.

A big thank you to our dedicated team and to you, our valued customers, for trusting us to handle your important shipments with care and professionalism. Here’s to continuing our journey of excellence together!

Ethiopia #CustomerServiceExcellence

More updates Ethiopost

News

የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ዳግማዊ ኃይልዬ ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋር ያደረጉት ቃለ መጠይቅ፡፡

የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ዳግማዊ ኃይልዬ ላለፉት ተከታታይ አመታት በተሰሩት የሪፎርም ስራዎች ላይ ተመስርቶ ‹‹በጥልቀት እና በስፋት›› በሚል ስትራቴጂክ ፕላን ተቋሙን ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ እየተሰራ ያለው ስራ አመርቂ ውጤት እያስመዘገበ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ ሙዚየም 50ኛ ዓመት የወርቅ እዩ ቤልዩ ክብረ በዓል!

የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዳግማዊ ኃይልዬ በክብረ በዓሉ ላይ ለተገኙት እንግዶች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን እንደተቋም የፖስታ ሙዚየሙ ላይ እየተሠሩ ያሉ የማስፋፊያ ሥራዎች እንዳሉ እና በቅርቡ ይፋ እንደሚደረጉ ገልጸዋል፡፡

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ የሥራ አመራሮች የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም እና የ2018 ዓ.ም እቅዶች ላይ ከሰራተኞች ጋር ውይይት አደረጉ።

በውይይቱ መክፈቻ ላይ የኢትዮጵያ ፖስታ የአቅርቦት እና ፋሲሊቲ ቺፍ ኦፊሰር የሆኑት አቶ ጋሻው መርሻ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር አድርገዋል፤ አያይዘውም በ2017 በጀት ዓመት ለነበረው አፈጻጸም ሁሉም የኢትዮጵያ ፖስታ ሰራተኛ ምስጋና ሊቸረው እንደሚገባ አንስተው በቀጣይም ይኸው የሥራ መነሳሳት እና ተልዕኮዎቻችንን በድል የመወጣት ባሕል ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡

Read More »