#Ethiopost celebrated our employees this past weekend! It took invaluable performance and commitment to achieve the many milestones and records we’ve enjoyed this past year. We are proud to have this incredible team. As we celebrate our success, we look forward to recording yet more groundbreaking leaps in the coming year.

News
የኢትዮጵያ ፖስታ ከ1.4 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ለመቄዶኒያ አበረከተ።
የኢትዮጵያ ፖስታ ማህበራዊ ኃላፊነቱን የመወጣት አንድ አካል አድርጎ በተለያዩ ዙሮች ለመቄዶኒያ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የተለያዩ ድጋፎችን ማድረጉ ይታወሳል፡፡




