Aligned with #Ethiopost’s reform efforts, La Poste— the designated operator of postal services in France— is conducting a strategic assessment of our company. The project is supported by AFD – Agence Française de Développement as part of the Ministry of Finance – Ethiopia program of supporting state owned enterprises. La Poste experts concluded a week-long mission in Addis Ababa where they held discussions with Ethiopost management and key stakeholders. We would like to thank La Poste’s Bernard Morel and Dominique Colin; AFD’s Celine Senseney; Ministry of Finance and Public Enterprises Holding and Administration Agency. We look forward to set a new strategic direction for our company based on the results of the assessment.
የኢትዮጵያ ፖስታ በዓለም አቀፍ የሙዚየም ቀን የሙዚየም ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ተበረከተለት።
የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የሙዚየም ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ “የተከፋፈለችውን ዓለም የሚያስተሳስሩ ሙዚየሞች” በሚል እጅግ ወቅታዊ መሪ ቃል የተከበረ ሲሆን በመርሃ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ ፖስታ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ምክትል ሥራ አስፈጻሚ ተወካይ አቶ በረከት ዘውዴ እና የተለያዩ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡




