Ethiopost Acknowledges Former Board Chairwoman and Welcomes New Chairman

የቀድሞ የቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ በቀለ ላበረከቱት የላቀ አገልግሎት ከልብ እናመሰግናለን በማለት የኢትዮጵያፖስታ በቅርቡ  ባዘጋጀው የስንብት ዝግጅት ላይ ለመጪው የድርጅቱ የቦርድ ሊቀመንበር አቶ መስፍን ጣሰው በቀለ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሞቅ ያለ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

Ethiopost expressed heartfelt gratitude to former Board Chairwoman, Ms. Dagmawit Moges Bekele, for her dedicated and longstanding. The company also warmly welcomed incoming Board Chairman, Mr. Mesfin Tasew Bekele, Ethiopian Airlines Group CEO, with best wishes for a productive tenure ahead.

More updates Ethiopost

News

በኢትዮጵያ ፖስታ እና በእልባት ማኔጅመንት እና ቴክኖሎጂ ሶሉሽን መካከል በጋራ ለመስራት የሚያስችል ውል ተፈረመ፡፡

ስምምነቱን የኢትዮጵያ ፖስታን በመወከል ወ/ሮ ትዕግስት በቀለ ቺፍ ኮሜርሻል ኦፊሰር እና  በእልባት ማኔጅመንት እና ቴክኖሎጂ ሶሉሽን በኩል ደግሞ ዋና ሥራ አስፈጻሚው አቶ ነፃነት ራያ  ተፈራርመዋል፡፡

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ ከኢት-ስዊች አክሲዮን ማሕበር ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ።

በስምምነት ፊርማ ስነስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ፖስታ እና ኢትስዊች አክሲዮን ማሕበር የተፈራረሙት ስምምነት የኤጀንት ኔትወርክ ማኔጅመንት መተግበሪያን በጋራ ለማበልፀግ ያለመ እንደሆነ ተነግሯል።

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ ነባር የቦርድ አባላት የሽኝት እና ለአዲሱ ቦርድ አባላት የአቀባበል ስነስርአት ተካሄደ።

በሽኝት ሥነሥርዓቱ ላይ ዋና ሥራ አስፈፃሚው አቶ ዳግማዊ ኃይልዬ የተቋሙ የስትራቴጂ እቅድ ግቡን እንዲመታ የቦርድ አባላቱ ያበረከቱትን ጉልህ አስተዋፅኦ በማንሳት በኢትዮጵያ ፖስታ ውስጥ ትልቁን ታሪክ እንደፃፉ እና ትልቅ ምስጋና እና ክብር እንደሚገባቸው ገልፀዋል።

Read More »