Ethiopost engaged in a transformative meeting with Ethiopian Airlines

ቁልፍ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በመላው አፍሪካ የፖስታ እና የአቪዬሽን አገልግሎቶች ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችል መድረክ ተዘጋጅቷል። ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ሥራ አስኪያጅ አቶ አቤል አለሙ ጋር በጋራ በመሆን በመላው አህጉር የፖስታ አገልግሎቶችን ለማስጀመር፣ ለማስፋፋት እንዲሁም ለማጠናከር የሚረዱ ስልቶች ላይ በጋራ ለመዳሰስ እድሉን አግኝተናል። ይህ ጥምረት በአህጉር ደረጃ የፖስታ አገልግሎቶችን ውጤታማነት፣ አስተማማኝነት እና የአገልግሎት መሳለጥን የሚያሻሽል ስርዓት ለመፍጠር ያለመ ነው።

In a transformative meeting, Ethiopost engaged with H.E Dr. Sifundo Chief Moyo, Secretary General of PAPU, and Ato. Abel Alemu, MD of Ethiopian Airlines Cargo. This strategic collaboration envisions elevating postal and logistic services across Africa, fostering efficiency, reliability, and interconnectedness.

More updates Ethiopost

News

በኢትዮጵያ ፖስታ እና በአሐዱ ባንክ መካከል በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ።

የኢትዮጵያ ፖስታ በአገልግሎት ማስፋፋት እና በፋይናንስ ዘርፍ የሚደረጉ ትብብሮችን በማጠናከር ለህብረተሰቡ የቀረበ እና ዘመናዊ አገልግሎት ለማቅረብ እየሠራ ባለው ሥራ ላይ ይህ የስምምነት ፊርማ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሏል።

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ ከM-PESA ኢትዮጵያ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ።

የኢትዮጵያ ፖስታ ከ M-PESA ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በሀገር አቀፍ ደረጃ ባሉት ከ 1000 በላይ ቅርንጫፎች አማካይነት የM-PESA አገልግሎትን እንደ ዋና ወኪል በመሆን ለደንበኞቹ ማቅረብ የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል።

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ 132ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እና የዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አከበረ፡፡

በዕለቱ የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳግማዊ ኃይልዬ ለመላው የኢትዮጵያ ፖስታ ማህበረሰብ ለኢትዮጵያ ፖስታ 132ኛ ዓመት የምስረታ በዓል እንዲሁም ለዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን እንኳን አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጉብኝት አካሄዱ፡፡

የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳግማዊ ኃይልዬ ጉብኝቱ ላይ ባዩዋቸው የቴክኖሎጂ ውጤቶች እና የሰው ሰራሽ ቴክኖሎጂን በመጠቀም እየተሰሩ ባሉት ሥራዎች ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡

Read More »