የኢትዮጵያ ፖስታ ከፍተኛ የስራ አመራር ቡድን ከሰራተኞች ጋር በተለያዩ ከተሞች ለቀናት የቆየ ስብሰባ አድርጓል፡፡

የኢትዮጵያ ፖስታ ከፍተኛ የስራ አመራር ቡድን ከሰራተኞች ጋር በድሬዳዋ፣ በደሴ፣ ሀዋሳ፣ በጅማ እና መቀሌ ከተሞች ለቀናት የቆየ ስብሰባ አድርጓል፡፡ በስብሰባው የድርጅቱን የሶስት አመታት ስትራቴጂ የማጋራት እና የግማሽ አመት የስራ አፈጻጸም ግምገማን መሪ አካል ያደረገ ነበር።  ስብሰባው  ተቋሙ አሁንም በልህቀት እና በቅልጥፍና ስራውን እንዲቀጥል የሚያበረታታ እንደነበር ተሳታፊዎች ገልፀዋል።

የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና መስሪያ ቤት፣ አጠቃላይ ፖስታ ቤት እና የማዕከላዊ ወረዳ ቅርንጫፎች የግማሽ አመታዊ አፈፃፀምን በተመለከተ የተደረገው ስብስባ ላይ በንቃት ተሳትፈዋል።

በድሬዳዋ ከተማ ከተቋሙ ሰራተኞች ጋር ከተደረገው ውይይት የተወሰዱ ምስሎች ።

በደሴ እና ሀዋሳ ከተማ ከተቋሙ ሰራተኞች ጋር ከተደረገው ውይይት የተወሰዱ ምስሎች ።

በጅማ እና መቀሌከተማ ከተቋሙ ሰራተኞች ጋር ከተደረገው ውይይት የተወሰዱ ምስሎች ።

More updates Ethiopost

News

የዓለምአቀፍ የፖስታ ህብረት በፖሰታ አባል አገራት መካከል ለሚደረግ የፖስታ መልዕክቶች ልውውጥ የክፍያ ስርዓት በተመለከተ ለስራ ሃላፊዎችና ሰራተኞች ሥልጠና ሰጠ፡፡

የዓለምአቀፍ የፖስታ ህብረት በፖሰታ አባል አገራት መካከል ለሚደረግ የፖስታ መልዕክቶች ልውውጥ /UPU Remuneration System/ የክፍያ ስርዓት በተመለከተ ለስራ ሃላፊዎችና ሰራተኞች ሥልጠና ሰጠ፡፡

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ከአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ።

የስምምነቱ ዋና አላማ የመንገድ ፈንድ እድሳትን በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ከአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን የአገልግሎት መስጫ ቅርንጫፎች እና በዓመታዊ የተሽከርካሪ ቴክኒክ ደህንነት ምርመራ ተቋማት እንዲኖር ማድረግ ሲሆን ሁሉንም አገልግሎት በአንድ ቦታ መስጠት የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል።

Read More »
News

የኢትዮዽያ ፖስታ ከፍተኛ የስራ ሐላፊዎች ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የበላይ አመራሮች ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አካሂደዋል።

የኢትዮዽያ ፖስታ ከፍተኛ የስራ ሐላፊዎች ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የበላይ አመራሮች ጋር በቀጣይ በጋራ መስራት በሚቻለባቸው ጉዳዮች ላይ በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት የሁለትዮሽ ውይይት አካሂደዋል።

Read More »
News

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ቋሚ ኮሚቴ ተወካዮች በኢትዮጵያ ፖስታ ጉብኝት እና ውይይት አደረጉ።

በዛሬው ዕለት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ቋሚ ኮሚቴ ተወካዮች በኢትዮጵያ ፖስታ ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት ጉብኝት እና ውይይት አደረጉ።

Read More »