የኢትዮጵያ ፖስታ ከፍተኛ የስራ አመራር ቡድን ከሰራተኞች ጋር በተለያዩ ከተሞች ለቀናት የቆየ ስብሰባ አድርጓል፡፡

የኢትዮጵያ ፖስታ ከፍተኛ የስራ አመራር ቡድን ከሰራተኞች ጋር በድሬዳዋ፣ በደሴ፣ ሀዋሳ፣ በጅማ እና መቀሌ ከተሞች ለቀናት የቆየ ስብሰባ አድርጓል፡፡ በስብሰባው የድርጅቱን የሶስት አመታት ስትራቴጂ የማጋራት እና የግማሽ አመት የስራ አፈጻጸም ግምገማን መሪ አካል ያደረገ ነበር።  ስብሰባው  ተቋሙ አሁንም በልህቀት እና በቅልጥፍና ስራውን እንዲቀጥል የሚያበረታታ እንደነበር ተሳታፊዎች ገልፀዋል።

የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና መስሪያ ቤት፣ አጠቃላይ ፖስታ ቤት እና የማዕከላዊ ወረዳ ቅርንጫፎች የግማሽ አመታዊ አፈፃፀምን በተመለከተ የተደረገው ስብስባ ላይ በንቃት ተሳትፈዋል።

በድሬዳዋ ከተማ ከተቋሙ ሰራተኞች ጋር ከተደረገው ውይይት የተወሰዱ ምስሎች ።

በደሴ እና ሀዋሳ ከተማ ከተቋሙ ሰራተኞች ጋር ከተደረገው ውይይት የተወሰዱ ምስሎች ።

በጅማ እና መቀሌከተማ ከተቋሙ ሰራተኞች ጋር ከተደረገው ውይይት የተወሰዱ ምስሎች ።

More updates Ethiopost

News

የኢትዮጵያ ፖስታ እና የኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጄኔራል ኢንሹራንስ ስምምነት ተፈራረሙ።

የኢትዮጵያ ፖስታ እና የኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጄኔራል ኢንሹራንስ ኩባንያ “ልባም” የተሰኘውን የዲጂታል የህይወት መድን መተግበሪያ በመላው ሀገሪቱ ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል የትብብር ስምምነት ተፈራርመዋል።

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ በዓለም አቀፍ መድረክ የፈጣን መልዕክት አገልግሎት (EMS) የ2025 የጥራት ምዘና ተሸላሚ ሆኗል።

የኢትዮጵያ ፖስታ በዓለም አቀፉ የፖስታ ህብረት (UPU) የፈጣን መልዕክት አገልግሎት (EMS) የ2025 የጥራት ምዘና ከአፍሪካ 1ኛ ደረጃን በመያዝ ቀዳሚነቱን ሲያረጋግጥ፣ ከመላው ዓለም ደግሞ 6ኛ ደረጃን በመያዝ ታሪካዊ ድል አስመዝግቧል።

Read More »
News

በኢትዮጵያ ፖስታ እና በአሐዱ ባንክ መካከል በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ።

የኢትዮጵያ ፖስታ በአገልግሎት ማስፋፋት እና በፋይናንስ ዘርፍ የሚደረጉ ትብብሮችን በማጠናከር ለህብረተሰቡ የቀረበ እና ዘመናዊ አገልግሎት ለማቅረብ እየሠራ ባለው ሥራ ላይ ይህ የስምምነት ፊርማ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሏል።

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ ከM-PESA ኢትዮጵያ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ።

የኢትዮጵያ ፖስታ ከ M-PESA ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በሀገር አቀፍ ደረጃ ባሉት ከ 1000 በላይ ቅርንጫፎች አማካይነት የM-PESA አገልግሎትን እንደ ዋና ወኪል በመሆን ለደንበኞቹ ማቅረብ የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል።

Read More »