Ethiopost welcomes Secretary General of PAPU

የፓን አፍሪካ ፖስታ ህብረት (PAPU) ዋና ፀሐፊ ለሆኑት ለክቡር ዶ/ር ሲፉንዶ ቺፍ ሞዮ ደማቅ አቀባበል ስናደርግላቸው በታላቅ ክብር ነው። በጉብኝታቸውም ወቅት የኢትዮጵያፖስታን እድገት በሚመለከት ገንቢ ውይይት አድርገን ለወደፊቱ የትብብር መንገዶችን ቃኝተናል። ጉብኝቱ የኢትዮጵያፖስታን አገልግሎቶችን አጠቃላይ ጉብኝት ያቀፈ ሲሆን ይህም ክቡር ዶ/ር ሲፉንዶ ቺፍ ሞዮ ስለአሰራራችን የሰፋ ግንዛቤ እንዲኖራቸው አስችሏል። በተጨማሪም፣ ለፖስታ አገልግሎት ሰራተኞች ክፍት የሆነውን የልጆች ማቆያ አብረው ጎብኝተዋል።

ይህ ስብሰባ በ የኢትዮጵያፖስታ እና በፓን አፍሪካ ፖስታ ህብረት (PAPU) መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር እና ሀሳብ ለመለዋወጥ ጠቃሚ እድል ሰጥቷል።

Ethiopost is honored to extend a warm welcome to His Excellency Dr. Sifundo Chief Moyo, the Secretary General of the Pan African Postal Union (PAPU). During his visit, we had a constructive discussion on the trajectory of Ethiopost and explored potential avenues for collaboration in the future.

The visit encompassed a comprehensive tour of Ethiopost’s services, allowing H.E. Dr. Sifundo Chief Moyo to gain firsthand insights into our operations. Additionally, we had the privilege of showcasing the Ethiopost daycare facility, highlighting our commitment to the holistic well-being of our community.

We look forward to the prospect of future collaborations that will contribute to the advancement of postal services on both a national and continental scale.

More updates Ethiopost

News

የዓለምአቀፍ የፖስታ ህብረት በፖሰታ አባል አገራት መካከል ለሚደረግ የፖስታ መልዕክቶች ልውውጥ የክፍያ ስርዓት በተመለከተ ለስራ ሃላፊዎችና ሰራተኞች ሥልጠና ሰጠ፡፡

የዓለምአቀፍ የፖስታ ህብረት በፖሰታ አባል አገራት መካከል ለሚደረግ የፖስታ መልዕክቶች ልውውጥ /UPU Remuneration System/ የክፍያ ስርዓት በተመለከተ ለስራ ሃላፊዎችና ሰራተኞች ሥልጠና ሰጠ፡፡

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ከአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ።

የስምምነቱ ዋና አላማ የመንገድ ፈንድ እድሳትን በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ከአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን የአገልግሎት መስጫ ቅርንጫፎች እና በዓመታዊ የተሽከርካሪ ቴክኒክ ደህንነት ምርመራ ተቋማት እንዲኖር ማድረግ ሲሆን ሁሉንም አገልግሎት በአንድ ቦታ መስጠት የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል።

Read More »
News

የኢትዮዽያ ፖስታ ከፍተኛ የስራ ሐላፊዎች ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የበላይ አመራሮች ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አካሂደዋል።

የኢትዮዽያ ፖስታ ከፍተኛ የስራ ሐላፊዎች ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የበላይ አመራሮች ጋር በቀጣይ በጋራ መስራት በሚቻለባቸው ጉዳዮች ላይ በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት የሁለትዮሽ ውይይት አካሂደዋል።

Read More »
News

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ቋሚ ኮሚቴ ተወካዮች በኢትዮጵያ ፖስታ ጉብኝት እና ውይይት አደረጉ።

በዛሬው ዕለት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ቋሚ ኮሚቴ ተወካዮች በኢትዮጵያ ፖስታ ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት ጉብኝት እና ውይይት አደረጉ።

Read More »