Leadership Team Visit to Teki Paper Bags

የኢትዮጵያ ፖስታ ለአረንጓዴኢትዮጵያ ቁርጠኛ አቋም አለው! የአመራር ቡድናችን በኢትዮጵያ የፕላስቲክ ከረጢቶችን ለመተካት የሚያስመሰግን ራዕይ ያለውን ተኪ የተሰኘ ድርጅት ጎብኝቷል። Teki ተኪ እስካሁን ለአካባቢ ተስማሚ የሆኑ ከ2 ሚሊዮን በላይ የወረቀት ከረጢቶችን በማምረት ለሴቶች፣ ለአካል ጉዳተኞችን እና ሌሎችም ለተገለሉ ወገኖች ትርጉም ያለው መተዳደሪያን እየፈጠረ ነው። የኢትዮጵያ ፖስታ የወደፊት ኢትዮጵያችን ጤናማ እና ለህዝቦቿ አመቺ እንድትሆን ከሚያበረክቱ ተልእኮ ተኮር ድርጅቶች ጋር አጋርነትን ለመፍጠር ተነሳስቷል።

Ethiopost is committed to a greener Ethiopia! Our leadership team paid a visit to Teki Paper Bags, an organization with a commendable vision to replace plastic bags in Ethiopia! Teki has manufactured over 2 million eco-friendly paper bags so far while creating meaningful livelihoods to marginalized groups like women and people with disabilities. Ethiopost is eager to partner with mission-oriented organizations that contribute to a beautiful and healthy future for Ethiopia.

More updates Ethiopost

News

በኢትዮጵያ ፖስታ እና በአሐዱ ባንክ መካከል በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ።

የኢትዮጵያ ፖስታ በአገልግሎት ማስፋፋት እና በፋይናንስ ዘርፍ የሚደረጉ ትብብሮችን በማጠናከር ለህብረተሰቡ የቀረበ እና ዘመናዊ አገልግሎት ለማቅረብ እየሠራ ባለው ሥራ ላይ ይህ የስምምነት ፊርማ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሏል።

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ ከM-PESA ኢትዮጵያ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ።

የኢትዮጵያ ፖስታ ከ M-PESA ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በሀገር አቀፍ ደረጃ ባሉት ከ 1000 በላይ ቅርንጫፎች አማካይነት የM-PESA አገልግሎትን እንደ ዋና ወኪል በመሆን ለደንበኞቹ ማቅረብ የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል።

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ 132ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እና የዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አከበረ፡፡

በዕለቱ የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳግማዊ ኃይልዬ ለመላው የኢትዮጵያ ፖስታ ማህበረሰብ ለኢትዮጵያ ፖስታ 132ኛ ዓመት የምስረታ በዓል እንዲሁም ለዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን እንኳን አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡

Read More »
News

የኢትዮጵያ ፖስታ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጉብኝት አካሄዱ፡፡

የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳግማዊ ኃይልዬ ጉብኝቱ ላይ ባዩዋቸው የቴክኖሎጂ ውጤቶች እና የሰው ሰራሽ ቴክኖሎጂን በመጠቀም እየተሰሩ ባሉት ሥራዎች ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡

Read More »