የኢትዮጲያ ፖስታ ከመንግስት፣ ከፋይናንሺያል አገልግሎት ሰጪዎች እና ከሞባይል ኔትወርክ ኦፕሬተሮች ጋር በመተባበር የገንዘብ ነክ የሆኑ እና ያልሆኑ አገልግሎቶችን በመላው ኢትዮጵያ እያሳደገ ይገኛል። አላማችን የእርስዎ ተመራጭ የአገልግሎት መዳረሻ አጋር መሆን ነው። በቅርቡ በኡጋንዳ ከኢትዮጲያ ፖስታ ቡድን ጋር የተደረገ የእውቀት ልውውጥ ጉብኝት አዳዲስ ግንዛቤዎችን ፈጥሯል፣ ለዚህም Amarante Consulting እና Bill and Melinda Gates Foundation ስለ ድጋፋቸው እናመሰግናለን። Posta Uganda Limited፣ Uganda Bankers’ Association፣ Financial Sector Deepening Uganda (FSD Uganda)፣ Agent Banking Company፣ MTN Uganda PostBank Uganda Ltd፣ እና Interswitch Groupን ጨምሮ ለኡጋንዳ አጋሮቻችን የጋራ ራዕይ ብሎም ስላደረጉልን መልካም እንግዳ ተቀባይነት ከልብ እናመሰግናለን።

News
የኢትዮጵያ ፖስታ እና የኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጄኔራል ኢንሹራንስ ስምምነት ተፈራረሙ።
የኢትዮጵያ ፖስታ እና የኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጄኔራል ኢንሹራንስ ኩባንያ “ልባም” የተሰኘውን የዲጂታል የህይወት መድን መተግበሪያ በመላው ሀገሪቱ ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል የትብብር ስምምነት ተፈራርመዋል።





