በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ፖስታ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች የኘላንና ልማት ሚኒስቴር ቢሮ ያወጣውን ሪፖርት መሰረት በማድረግ ለሰራተኞች አጠቃላይ በተለያዪ ዘርፎች የ2017 ዓ.ም የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ላይ ገለጻ አድርገዋል። ይህንንም ተከትሎ በቀረበውም ሪፖርት ላይ በታየውን አበራታች ውጤት ሰራተኞች መልካም አስተያየቶችን ሰተውበታል። በቀጣይም የተገኙ ውጤቶችን በማስቀጠል፣ በተቀመጡ የትኩረት አቅጣጫዎች እና መሻሻል የሚገባቸው ጉዳዮች ላይ ልዪ ትኩረት በማድረግና በጋራ በመረባረብ ለበለጠ ውጤት ለመትጋት በመስማማት ውይይቱ ተጠናቋል።

News
የኢትዮጵያ ፖስታ ከሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ።
ይህ ስምምነት 700 በላይ በሚሆኑ የኢትዮጵያ ፖስታ ቅርንጫፎች የሰነዶችን ምዝገባ አገልግሎትን እንዲያካሄድ የሚስችላቸው ነው።